8/04/2009

ውዳሴ ነ የሱስ (ሰሎሞን መንግስ)



ሃሌ ሉያ። ለእግዚአብሔር አዲሱን ቅኔ ተቀኙለት ምስጋናው በቅዱሳኑ ጉባኤ ነው።
እስራኤል በፈጣሪው ደስ ይበለው፥ የጽዮንም ልጆች በንጉሣቸው ሐሤትን ያድርጉ።
ስሙን በዘፈን ያመስግኑ፥ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት።
እግዚአብሔር በሕዝቡ ተደስቶአልና፥ የዋሃንንም በማዳኑ ከፍ ከፍ ያደርጋልና። መዝ 149፤3

No comments: