"በደምህም እግዚአብሔር ከነገድ ሁሉ ከቋንቋም ሁሉ ከወገንም ሁሉ ከሕዝብም ሁሉ ሰዎችን ዋጅተህ ለአምላካችን መንግሥትና ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፥እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።"ራዕይ 5-9 And they sang a new song, saying: “You are worthy to take the scroll and to open its seals, because you were slain, and with your blood you purchased for God persons from every tribe and language and people and nation. You have made them to be a kingdom and priests to serve our God,and they will reign on the earth.” Rev 5:9
11/17/2025
12/31/2020
10/04/2019
9/21/2019
2/13/2017
ሰላም ፡ ለናንተ ይሁን ፥ሶፊያ ሽባባው
11/07/2009
9/11/2009
አምላኬ አይተወኝም (አንድነት ለማ)
የዳዊት መዝሙር።
8/04/2009
ውዳሴ ነ የሱስ (ሰሎሞን መንግስ)
ሃሌ ሉያ። ለእግዚአብሔር አዲሱን ቅኔ ተቀኙለት ምስጋናው በቅዱሳኑ ጉባኤ ነው።
እስራኤል በፈጣሪው ደስ ይበለው፥ የጽዮንም ልጆች በንጉሣቸው ሐሤትን ያድርጉ።
ስሙን በዘፈን ያመስግኑ፥ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት።
እግዚአብሔር በሕዝቡ ተደስቶአልና፥ የዋሃንንም በማዳኑ ከፍ ከፍ ያደርጋልና። መዝ 149፤3
5/15/2009
2/24/2008
2/23/2008
2/22/2008
2/19/2008
ሰልፉ የማነው ? (ሠናይት እንግዳ)
"እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል። ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው እንጂ የእናንተ አይደለምና ከዚህ ታላቅ ወገን የተነሣ
አትፍሩ፥ አትደንግጡም።" መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 13-14
"እነዚያ በሰረገላ እነዚያም በፈረስ ይታመናሉ እኛ ግን በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ከፍ ከፍ እንላለን።" መዝሙረ ዳዊት 20-7
Subscribe to:
Comments (Atom)