2/24/2008

WARRI WAAQA ዋሪ ዋቃ (ROOBAA AMAAN ሮባ አማን)

ረዳቴ (ፀሎት ስዩም )


ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ?
ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
መዝሙረ ዳዊት 121

2/23/2008

ተራው የኔ ነው (ኤፍሬም አለሙ)

ታላቅ ተራራ ሆይ፥ አንተ ምንድር ነህ? በዘሩባቤል ፊት ደልዳላ ሜዳ ትሆናለህ ትንቢተ ዘካርያስ 4 7

ታለፈ ያ ዘመን (መስፍን ጉቱ)


"...መከራህንም ትረሳለህ
እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። .." ኢዮብ 11 16

የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን መዝሙር 2

2/19/2008

ሰልፉ የማነው ? (ሠናይት እንግዳ)


"እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል። ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው እንጂ የእናንተ አይደለምና ከዚህ ታላቅ ወገን የተነሣ
አትፍሩ፥ አትደንግጡም።" መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 13-14

"እነዚያ በሰረገላ እነዚያም በፈረስ ይታመናሉ እኛ ግን በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ከፍ ከፍ እንላለን።" መዝሙረ ዳዊት 20-7

ዞር በል አንተ ክፉ (ተመስገን ማርቆስ)

አልፈራም (የናዝሬት መዝመራን)